Telegram Group & Telegram Channel
አብደአመቱ

(በእውቀቱ ስዩም)

እንሆ በጎርጉራውያን ዘመን አቆጣጠር 2021 ገባ!

በኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ግን ገና 2013 ነው ፤
እንዲህ አይነት ልዩነት እንዴት ሊፈጠር ቻለ? ከሁለቱ የካሌንደር ቀማሪዎች አንዱ ሂሳብ ይፎርፍ እንደነበር በመገመት እንለፈው ፤ ዘመን መለወጫ ድሮ ቀረ ! ማለቴ ኢትዮጵያ ቀረ! እኔ ጋ ያለ በረዶ ይወርዳል ፤ እዚህ ገና በረፋድ ላይ ይጨልማል ፤ እኔም በጊዜ ተጠቅልየ እተኛለሁ፤

ቅድም፤ አንሶላየ ውስጥ ጋደም ብየ በትልቅ ሚዶ ሳበጥር የቤቴ በር መጥርያ እሪሪሪሪ አለ፤ በሶስት ቋንቋ እየተራገምኩ በሩን ከፈትኩ፤
በር ላይ ጎረቤታችን ሴትዮ ቆማለች፤ እጆቿን ወደ ሁዋላ ደብቃቸዋለች
“ ሚስተር ስዩም”
“ አቤት ! “
ፈገግ ብላ አየችኝ ፤ ፈገግታየን እንደ እንጀራ ፊቴ ላይ አስፍቼ ለሰርፕራይዝ ተዘጋጀሁ፤ ዝም ብላ ፈገግ እንዳለች ቀረች፤ ትግስቴን ስለጨረስኩ እጇን ጠምዝዤ ስጦታውን መንጠቅ ሁሉ አማረኝ !

“ እንኳን አደረሰህ! በረንዳ ላይ ተከምሮ መተላለፍያ ያሳጣንን በረዶ የምትዝቅበት ይሄንን አካፋ አበርክቸልሀለሁ”

“ አካፋ ለኔ?’ አልሁኝ ሆድ ብሶኝ !

“ በረዶው በዚህ ከቀጠለ ከከተማው አስተዳደር ጋር በመተባበር ቡል ዶዘር እናበረክትልሀለን”

በሬን ዘግቼ ቲቪ ከፈትኩ፤ የፈረንጆች ደመረ ለገሰ ፤ የክት(ባት) ልብሱን እንደለበሰ

“ Happy happy new year
happy new year “

እያለ ይዘፍናል ::

አዛማጅ ትርጉም
“ ጄንዎሪ ሲመሻሽ፤ ርችት ሲፈነዳ
እንኩዋን ሰው ዘመዱን ፤ያስከትባል ባዳ “

በነገራችን ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ ህዝቡ ኮረና መፍራት ማቆሙን ራሴው አረጋግጫለሁ ፤ዶክተር ሊያ በገጿ ላይ የሞተውና የቆሰለውን ስትዘረዝር ፌስቡከኛው የሳቅ ምልክት ይጎዘጉዝላታል ፤ ይሄንን ስታይ፤ ተስፋ ቆርጣ ወደ ግብርና ሚንስትር አዛውሩኝ አለማለቷ ......continue on www.tg-me.com/poimfitsae
ወደ ቻናላችን በመግባት ሳቅዎን ካቆሙበት ይቀጥሉ😊
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@poimfitsae @poimfitsae
@Poimfitsae @poimfitsae



tg-me.com/fkr_be/600
Create:
Last Update:

አብደአመቱ

(በእውቀቱ ስዩም)

እንሆ በጎርጉራውያን ዘመን አቆጣጠር 2021 ገባ!

በኢትዮጵያውያን አቆጣጠር ግን ገና 2013 ነው ፤
እንዲህ አይነት ልዩነት እንዴት ሊፈጠር ቻለ? ከሁለቱ የካሌንደር ቀማሪዎች አንዱ ሂሳብ ይፎርፍ እንደነበር በመገመት እንለፈው ፤ ዘመን መለወጫ ድሮ ቀረ ! ማለቴ ኢትዮጵያ ቀረ! እኔ ጋ ያለ በረዶ ይወርዳል ፤ እዚህ ገና በረፋድ ላይ ይጨልማል ፤ እኔም በጊዜ ተጠቅልየ እተኛለሁ፤

ቅድም፤ አንሶላየ ውስጥ ጋደም ብየ በትልቅ ሚዶ ሳበጥር የቤቴ በር መጥርያ እሪሪሪሪ አለ፤ በሶስት ቋንቋ እየተራገምኩ በሩን ከፈትኩ፤
በር ላይ ጎረቤታችን ሴትዮ ቆማለች፤ እጆቿን ወደ ሁዋላ ደብቃቸዋለች
“ ሚስተር ስዩም”
“ አቤት ! “
ፈገግ ብላ አየችኝ ፤ ፈገግታየን እንደ እንጀራ ፊቴ ላይ አስፍቼ ለሰርፕራይዝ ተዘጋጀሁ፤ ዝም ብላ ፈገግ እንዳለች ቀረች፤ ትግስቴን ስለጨረስኩ እጇን ጠምዝዤ ስጦታውን መንጠቅ ሁሉ አማረኝ !

“ እንኳን አደረሰህ! በረንዳ ላይ ተከምሮ መተላለፍያ ያሳጣንን በረዶ የምትዝቅበት ይሄንን አካፋ አበርክቸልሀለሁ”

“ አካፋ ለኔ?’ አልሁኝ ሆድ ብሶኝ !

“ በረዶው በዚህ ከቀጠለ ከከተማው አስተዳደር ጋር በመተባበር ቡል ዶዘር እናበረክትልሀለን”

በሬን ዘግቼ ቲቪ ከፈትኩ፤ የፈረንጆች ደመረ ለገሰ ፤ የክት(ባት) ልብሱን እንደለበሰ

“ Happy happy new year
happy new year “

እያለ ይዘፍናል ::

አዛማጅ ትርጉም
“ ጄንዎሪ ሲመሻሽ፤ ርችት ሲፈነዳ
እንኩዋን ሰው ዘመዱን ፤ያስከትባል ባዳ “

በነገራችን ላይ ኢትዮጵያ ውስጥ ህዝቡ ኮረና መፍራት ማቆሙን ራሴው አረጋግጫለሁ ፤ዶክተር ሊያ በገጿ ላይ የሞተውና የቆሰለውን ስትዘረዝር ፌስቡከኛው የሳቅ ምልክት ይጎዘጉዝላታል ፤ ይሄንን ስታይ፤ ተስፋ ቆርጣ ወደ ግብርና ሚንስትር አዛውሩኝ አለማለቷ ......continue on www.tg-me.com/poimfitsae
ወደ ቻናላችን በመግባት ሳቅዎን ካቆሙበት ይቀጥሉ😊
👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
@poimfitsae @poimfitsae
@Poimfitsae @poimfitsae

BY የኔ ደብዳቤዎች




Share with your friend now:
tg-me.com/fkr_be/600

View MORE
Open in Telegram


የኔ ደብዳቤዎች Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In many cases, the content resembled that of the marketplaces found on the dark web, a group of hidden websites that are popular among hackers and accessed using specific anonymising software.“We have recently been witnessing a 100 per cent-plus rise in Telegram usage by cybercriminals,” said Tal Samra, cyber threat analyst at Cyberint.The rise in nefarious activity comes as users flocked to the encrypted chat app earlier this year after changes to the privacy policy of Facebook-owned rival WhatsApp prompted many to seek out alternatives.

Launched in 2013, Telegram allows users to broadcast messages to a following via “channels”, or create public and private groups that are simple for others to access. Users can also send and receive large data files, including text and zip files, directly via the app.The platform said it has more than 500m active users, and topped 1bn downloads in August, according to data from SensorTower.የኔ ደብዳቤዎች from us


Telegram የኔ ደብዳቤዎች
FROM USA